🚀 センテンス埋め込みモデル
このプロジェクトは、センテンス埋め込みを生成するためのモデルです。センテンス間の類似性を計算したり、特徴抽出を行ったりするのに役立ちます。
🚀 クイックスタート
このモデルは、rasyosef/roberta-medium-amharic
をベースにしており、特定の損失関数を用いて訓練されています。以下のウィジェットで、ソース文と比較する文を指定することで、センテンス間の関係を確認できます。
ウィジェット例
- ソース文: 7ኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ሥራ አውደ ርዕይ፣ ባዛርና ሲምፖዚየም ተጀመረ
- 比較文1: አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 7ኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ሥራ አውደ ርዕይ፣ ባዛርና ሲምፖዚየም በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። አውደ ርዕዩ ”የህብረት ስራ ግብይት ለሰላም ግንባታ” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ኤግዚቪሽን ማዕከል እየተካሄደ ይገኛል። የፌደራል የኅብረት ሥራ ኤጄንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዲ ሙሃመድ፥ በሀገሪቱ የተረጋጋ ኢኮኖሚ እንዲፈጠር ሰው ሠራሽ የሆኑ እና በከተሞች የሚከሰቱ የዋጋ ንረቶች እንዲስተካከሉ የኅብረት ሥራ ማኅበራት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳላቸው ጠቅሰዋል። አውደ ርዕዩ በህብረት ስራ ማህበራት መካከል ጠንካራና የተፋጠነ የገበያ ትስስርን ለመፍጠርና ማህበራት ለሰላም መስፈንና ለትብብር የሚያበረክቱትን አስተዋፅኦ በተጨባጭ ለማሳየት ታልሞ የተዘጋጀ መሆኑንም አንስተዋል። ለአንድ ሳምንት በሚቆየው በዚህ አውደ ርዕይ 175 የህብረቱ ማህበራት እና አጋር ድርጅቶች እንደሚሳተፉ ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል። በሀገር አቀፍ ሲምፖዚየሙ ላይ የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገራት የኅብረት ሥራ ልዩ ተሞክሮዎች ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
- 比較文2: 'አዲስ አበባ፡- የአንድነት ፓርክ መንግሥትንና ሕዝብን በማቀራረብ፤ የተለያዩ የማህበረሰብ አካላትን በማገናኘት እና የጋራ ታሪክን በማስገንዘብ የርዕስ በርዕስ ግንኙነትን የሚያጠናክር መሆኑን የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ የባለሥልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው እንደገለፁት፤ በብሔራዊ ቤተመንግሥት ውስጥ የተሠራው የአንድነት ፓርክ የአድዋ ጦርነት የታወጀበት፤ ከአድዋ ዘመቻ በኋላ በጦርነቱ ህይወታቸውን ላጡ ሰዎች ሙታመት የወጣበት፤ ማይጨው ሲዘመት ክተት የታወጀበት፤ እስከ 1966 ዓ.ም ፍርድ የሚሰጥበት ዙፋን ችሎት የነበረ፤ ንግሥት ዘውዲቱ የነገሡበትና ያስተዳደሩበት፣ እንዲሁም እስከ ኢህአዴግ ድረስ ብዙ መልካምና አስከፊ ውሳኔዎች የተላለፉበት ታላቅ የታሪክ ቦታ ለህዝብ እይታ ክፍት መሆኑ ሁሉም ታሪክን ጠንቅቆ እንዲያውቅ ያደርገዋል፡፡ በተለይ ደግሞ ዘመናዊውን የኢትዮጵያን ታሪክ ምን ይመስል ነበር የሚለ ውንም ያስተምራል ብለዋል፡፡ “የአንድነት ፓርክ በየትኛውም አገር የልተለመደ ነው፡፡ እንደ ሀገርም ትልቅ እርምጃ የተራመድንበት ነው፡፡ በተለይ ደግሞ በአፍሪካ ውስጥ ቀደም ሲል ቤተመንግሥት የነበሩ በአሁኑ ወቅት ደግሞ በሙዝየምነት ከማገልገል ውጭ እንደ ኢትዮጵያ ግማሹ የቤተመንግሥቱ አካል የአስተዳደርን አገልግሎት እየሰጠ ለህዝብ ክፍት የሆነበት ሀገር የለም። ይህም ሁኔታ ህዝብንና መንግሥትን በማቀራረብ በኩል ያለው ሚና ከፍተኛ ከመሆኑም በላይ ህዝብ የሀገር ስሜት እንዲሰማው በማድረጉ በኩል ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎች አሉት” ሲሉ ተናግረዋል። ህዝብና መንግሥት በአካልና በሥነ ልቦና ሲራራቁ ሀገርን በማስተዳደሩ ዙሪያም ክፍተትን ይፈጥራል። በአንድነት ፓርክ የተጀመረው ህዝብና መንግሥትን የማቀራረቡ ሁኔታ ወደፊትም አድጎ የሀገር መሪዎቻችን ልክ ንጉሡ ያደርጉት እንደነበረው በህዝቦች መካከል መሄድ ሊመጣ እንደሚችል ተናግረዋል። ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አክለውም እንዳብራሩት ታሪክ ህዝቦችን የማገናኛ መንገድ ነው። በተለይ ደግሞ አንድነት ፓርክ ህዝቦችን የማገናኘትና የማቀራረብ ከፍተኛ ኃይል አለው። የርዕስ በርዕስ ትስስርን ከመፍጠርም በላይ የተለያዩ ባህሎችን በመማማር ግንኙነታችንን አንድ ደረጃ ከፍ የምናደርግበት ቦታ ነው። ያለፈው ታሪክ ክፉም ይሁን ጥሩ ይቅር በማለት ወደፊት በአንድነት መጓዝ ያስፈልጋል። “መደመር ሲባል ያለፈውን በመደምሰስ ሳይሆን እውቅና በመስጠት ነው “የሚሉት አቶ አበባው ያለፈውን ታሪክ መለወጥ ስለማንችል ይቅርታ በማድረግና እውቅና በመስጠት ወደፊት መጓዝ ያስፈልጣል።አዲስ ዘመን ጥቅምት 2/2012 ሞገስ ፀጋዬ '
- 比較文3: አዲስ አበባ፤ ህዳር 3/2006 (ዋኢማ) – የትራንስፖርት ሚኒስቴር በአዲስ አበባ ለሚገኙ የፌደራልና የከተማ አስተዳደሩ የመንግስት ሰራተኞች የትራንስፖርት አገልግሎት ሊሰጥ የሚችል መንግስታዊ የልማት ድርጅት ለማዋቀር የሚያስችል ደንብ ተረቆ በሚኒስትሮች ምክር ቤት መፅደቁን ገለፀ።በሚኒስትሮች ምክር ቤት በፀደቀው ደንብ መሰረት የመንግስት ሰራተኞች የትራንስፖርት አገልግሎት አጄንሲ የራሱ በጀት ተመድቦለት መቋቋሙን ነው የትራንስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ወርቅነህ ገበየሁ የተናገሩት።ኤጀንሲው አገልግሎቱን መስጠት ለመጀመር ዘመናዊ መኪኖችን ለመግዛትም በሂደት ላይ ይገኛል ብለዋል አቶ ወርቅነህ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት፡፡ይህም በከተማዋ የመንግስት ሰራተኞች ትራንስፖርት ለማግኘት እየገጠማቸው ያለውን እንግልት ለመቅረፍ የሚያስችል እንደሆነ ሚንስትሩ ተናግረዋል።እንደ ኢሬቴድ ዘገባ ኤጀንሲው እስከ በጀት ዓመቱ መጠናቀቂያ ድረስ መኪኖችን ገዝቶ ስራውን ይጀምራል ተብሎ ይጠበቃል።
✨ 主な機能
- センテンス類似性計算: 与えられたソース文と比較文の類似性を評価できます。
- 特徴抽出: 文章から特徴を抽出し、様々なタスクに利用できます。
📄 ライセンス
このプロジェクトは、Apache-2.0ライセンスの下で公開されています。
📚 詳細情報
モデル情報
属性 |
详情 |
模型类型 |
Sentence Transformers |
训练数据 |
データセットサイズは54,900です。 |
損失関数 |
MatryoshkaLoss、MultipleNegativesRankingLoss |
ベースモデル |
rasyosef/roberta-medium-amharic |